Sunday,20 May 2012

Last update01:35:42 PM GMT

Latest Audio

2 Corinthians 10: 7-12
May 16, 2012 Eyasu Tesfaye
Download
Be Fetena Yemitsena Le Keber Yehonal
May 13, 2012 Eyasu Tesfaye
Download

ካልተናገረውና ሚስጥሩን ካላዋየው ሌላ በገሐድ የሚታወቅ ሦስት ችግሮች የነበሩበት ግለሰብ እፎይ ለማለት በትግል ላይ ነበር ። ይህ ሰው ከጭንቀቱ የተነሳ ናላው ዞሮ እንቅልፍ በማጣት ሰንበትበት ብሏል። ካጋጠሙት ችግሮች የተነሳ ከዚህ ዝብርቅርቅ ሁኔታ እንዴት ሊወጣ እንደሚችል በማሰብ ሲያወጣና ሲያወርድ ሌሊቱ አልፎበታል። በዚህም ምክንያት ከራሱ ጋር መነጋገርና መቆዘም የዘወትር ተግባሩ አደረገው።

ከሌለህ ምን ልትሰጥ ትችላለህ? ተብዬ ብጠየቅ መልሱ ምንም ነው። እንኳን ልሰጥ ለራሴም የለኝም። ስለዚህ አያስጨንቀኝም። የሚያስጨንቀው የሌለኝ ሆኜ እንዳለኝ ስሆን፣ ወይም እያለኝ እንደሌለኝ ራሴን ስቆጥር ነው። አለበለዚያ በይሉኝታ ሳይኖረኝ በአፌ ቃል ኪዳን ስታሰር ነው። ስለዚህ ካለን እንዳለን፣ ከሌለን እንደሌለን አውቀን ለእግዚአብሔር ራሳችንን በመተው መንፈሳችንን ማሳረፍ ይገባናል። እግዚአብሔር ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና ያለንና የሚያስፈልገንን ያውቃል።

Atitelalefመንገድህ ላይ ሆኖ ጠልፎና ጠላልፎ የሚያስቀር ደንቃራ ነገር ሁሉ ከታቀደልህ የሕይወት ዓላማ ስለሚያደናቅፍ የታሰበው እንዳይሳካ ያደርጋል።  ጥልፍልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አፋጣኝ እርምጃ ወይም ማምለጫ መንገድ ካልተገኘ በቀር ወደ ሌላ ችግር እንደሚከት የተረጋገጠ ነው።  በመጠላለፍ  የተነሳ ከዓላማ መውደቅ አለ።

Atitelalefመንገድህ ላይ ሆኖ ጠልፎና ጠላልፎ የሚያስቀር ደንቃራ ነገር ሁሉ ከታቀደልህ የሕይወት ዓላማ ስለሚያደናቅፍ የታሰበው እንዳይሳካ ያደርጋል።  ጥልፍልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አፋጣኝ እርምጃ ወይም ማምለጫ መንገድ ካልተገኘ በቀር ወደ ሌላ ችግር እንደሚከት የተረጋገጠ ነው።  በመጠላለፍ  የተነሳ ከዓላማ መውደቅ አለ።

yigermal

ካለፈው የቀጠለ …

ትዕዛዝ ተቀብሎ ከሚወደው አባት፤

ድንገት ቢጠፉበት የአህያ አባላት፤

ከቤቱ ወጣና በቅጽበት፤

እንዲደርስላቸው ከመዓት፤

ከጅብ ከአራዊት ጥፋት፤

ከሆድ ዝርጠጣ የቁም ሞት።

God with usበውኃ ውስጥ ባለፍህ ጊዜ

በወንዞችም ውስጥ ባለፍህ ጊዜ

በእሳትም ውስጥ በሄድህ ጊዜ

እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ!

Jesus Comfortsበሰማይና በፊትህ ብበድልም፤

ወደ ፊትም ልጅህ ልባል ባይገባኝም፤

አንተ ግን ዛሬም አልተውከኝም።

 

እጅህን ዘርግተህ ተቀበልከኝ

ከሁሉ የተሻለ ልብስ አለበስከኝ


yigermal

እጅግ ያስገርማል

ይደንቃል ያስደንቃል

የአምላክ ሥራ

አያልቅ ቢወራ ቢወራ።

........................................ የፍጥረትን ሥርዓት ሰማይና ምድሩ፣

........................................ ስድስት ቀን ሲያዘጋጅ ሁሉንም ከሥሩ፣

........................................ ከአእምሮ በላይ ነው ያምላክ አሠራሩ

........................................ ይገርማል አደራረጉ፤ አወቃቀሩ።

You are here: